አማርኛ ቋንቋ አፍፈት የሆኑ ተማሪዎችን የመጻፍ ችሎታ ለማሻሻል የፕሮጀክት ተኮር መማር ሚና ጾታ ተኮር ጥናት፤ በ10ኛ ክፍል ተማሪዎች ተተኳሪነት

Simegn Alemneh Melie
{"title":"አማርኛ ቋንቋ አፍፈት የሆኑ ተማሪዎችን የመጻፍ ችሎታ ለማሻሻል የፕሮጀክት ተኮር መማር ሚና ጾታ ተኮር ጥናት፤ በ10ኛ ክፍል ተማሪዎች ተተኳሪነት","authors":"Simegn Alemneh Melie","doi":"10.59122/1345f66","DOIUrl":null,"url":null,"abstract":"የዚህ ጥናት ዓላማ አማርኛ ቋንቋ አፍፈት የሆኑ ተማሪዎችን የመጻፍ ችሎታ ለማሻሻል ፕሮጀክት ተኮር መማር ያለውን ሚና ከጾታ አንጻር መፈተሽ ነው፡፡ ዓላማውን ከግብ ለማድረስም መጠናዊ የምርምር ሂደትን የተከተለ ከፊል ፍትነታዊ (quasi-expermental) ስልት ተግባራዊ ሆኗል፡፡ በጥናቱ የትግበራ ሂደትም በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ማቻክል ወረዳ የሚገኘው አማኑኤል አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት በአመቺ ናሙና የተመረጠ ሲሆን በዚህ ትምህርት ቤት የሚገኙ የ10ኛ ክፍል ተማሪዎች ደግሞ በዕጣ ናሙና ተመርጠው በጥናቱ ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ ከተሳታፊ ተማሪዎች የተገኙት መረጃዎችም በባዕድ እና በጥንድ ናሙና ቲቴስት ተተንትነዋል፡፡ በተገኙት ውጤቶች መሠረትም፣ የሙከራ ቡድን ተማሪዎች የመጻፍ ችሎታ ውጤት ከቁጥጥር ቡድን ተማሪዎች የመጻፍ ችሎታ ውጤት ተሽለውና ጉልህ (p<.05) ልዩነት ያላቸው ሆነው ተገኝተዋል፡፡ እንዲሁም የሙከራ ቡድኑ ወንድ እና ሴት ተማሪዎች ተመጣጣኝ የመጻፍ ችሎታ ውጤትን (p>.05) አስመዝግበዋል፡፡ በዚህም መሠረት ፕሮጀክት ተኮር መማር የተማሪዎችን የመጻፍ ችሎታ ለማሻሻል ሚና እንዳለውና ሚናውም ለሴትም ሆነ ለወንድ ተማሪዎች እንደሆነ ጥናቱ አሳይቷል፡፡ ይህም የመጻፍ ትምህርትን በመማር ሂደት የፕሮጀክት ተኮር መማር አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደሆነ አመላክቷል፡፡ በመሆኑም፣ የመጻፍ ትምህርትን በመማር ማስተማር ሂደት የፕሮጀክት ተኮር መማር ተግባራትን መጠቀም ለተማሪዎች ውጤታማነት አስተዋጽኦ እንዳለው ተጠቁሟል፡፡","PeriodicalId":247662,"journal":{"name":"Ethiopian Journal of Business and Social Science","volume":"3 1","pages":"0"},"PeriodicalIF":0.0000,"publicationDate":"2021-06-01","publicationTypes":"Journal Article","fieldsOfStudy":null,"isOpenAccess":false,"openAccessPdf":"","citationCount":"0","resultStr":null,"platform":"Semanticscholar","paperid":null,"PeriodicalName":"Ethiopian Journal of Business and Social Science","FirstCategoryId":"1085","ListUrlMain":"https://doi.org/10.59122/1345f66","RegionNum":0,"RegionCategory":null,"ArticlePicture":[],"TitleCN":null,"AbstractTextCN":null,"PMCID":null,"EPubDate":"","PubModel":"","JCR":"","JCRName":"","Score":null,"Total":0}
引用次数: 0

Abstract

የዚህ ጥናት ዓላማ አማርኛ ቋንቋ አፍፈት የሆኑ ተማሪዎችን የመጻፍ ችሎታ ለማሻሻል ፕሮጀክት ተኮር መማር ያለውን ሚና ከጾታ አንጻር መፈተሽ ነው፡፡ ዓላማውን ከግብ ለማድረስም መጠናዊ የምርምር ሂደትን የተከተለ ከፊል ፍትነታዊ (quasi-expermental) ስልት ተግባራዊ ሆኗል፡፡ በጥናቱ የትግበራ ሂደትም በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ማቻክል ወረዳ የሚገኘው አማኑኤል አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት በአመቺ ናሙና የተመረጠ ሲሆን በዚህ ትምህርት ቤት የሚገኙ የ10ኛ ክፍል ተማሪዎች ደግሞ በዕጣ ናሙና ተመርጠው በጥናቱ ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ ከተሳታፊ ተማሪዎች የተገኙት መረጃዎችም በባዕድ እና በጥንድ ናሙና ቲቴስት ተተንትነዋል፡፡ በተገኙት ውጤቶች መሠረትም፣ የሙከራ ቡድን ተማሪዎች የመጻፍ ችሎታ ውጤት ከቁጥጥር ቡድን ተማሪዎች የመጻፍ ችሎታ ውጤት ተሽለውና ጉልህ (p<.05) ልዩነት ያላቸው ሆነው ተገኝተዋል፡፡ እንዲሁም የሙከራ ቡድኑ ወንድ እና ሴት ተማሪዎች ተመጣጣኝ የመጻፍ ችሎታ ውጤትን (p>.05) አስመዝግበዋል፡፡ በዚህም መሠረት ፕሮጀክት ተኮር መማር የተማሪዎችን የመጻፍ ችሎታ ለማሻሻል ሚና እንዳለውና ሚናውም ለሴትም ሆነ ለወንድ ተማሪዎች እንደሆነ ጥናቱ አሳይቷል፡፡ ይህም የመጻፍ ትምህርትን በመማር ሂደት የፕሮጀክት ተኮር መማር አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደሆነ አመላክቷል፡፡ በመሆኑም፣ የመጻፍ ትምህርትን በመማር ማስተማር ሂደት የፕሮጀክት ተኮር መማር ተግባራትን መጠቀም ለተማሪዎች ውጤታማነት አስተዋጽኦ እንዳለው ተጠቁሟል፡፡
የዚህ ጥናት ዓላማ አማሞቋንቋ አፍፈት የሆኑ ተማሪዎችን የመጻፍ ችሎታ ለማሻሻል ፕሮጀክት ተኮሞማያለውን ሚናከጾታ አንጻ መፈተሽ ነው፡፡ ዓላማውን ከግብ ለማድረስም መጠናዊ የም ምሂደትን የተከተለ ከፊል ፍትነታዊ (准expermental) ስልት ተግባራዊ ሆኗል፡፡ በጥናቱ የትግበራ ሂደትም በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ማቻክል የሚገኘው አማኑኤል አጠቃላይ ሁለተ ሆኗል፡፡ መሰናዶ ትምህ ትምህት ቤት በአመቺ ናሙና የተመረጠ ሲሆን በዚህ ትምህት ቤት የሚገኙ የ10 ⧏41⧐ ክፍል ተማሪዎች ደግሞ በዕጣ ናሙናተመጠው በጥናቱ ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ ከተሳታፊ ተማሪዎች የተገኙት መረጃዎችም በባዕድ እና በጥንድ ናሙና ቲቴስት ተተንትነዋል፡፡ በተገኙት ውጤቶች መሠረትም፣ የሙከራ ቡድን ተማሪዎች የመጻፍ ችሎታ ውጤት ከቁጥጥ ቡድን ተማሪዎች የመጻፍ ችሎታ ውጤት ተሽለውና ጉልህ (p.)05) አስመዝግበዋል፡፡ በዚህም መሠረት ፕሮጀክት ተኮ መማማ የተማሪዎችን የመጻፍ ችሎታ ለማሻሻል ሚና እንዳለውና ሚናውም ለሴትም ሆነ ለወንድ ተማሪዎች ጥናቱ አሳይቷል፡፡ ይህም የመጻፍ ትምህትን በመማ ሂደትየፕሮጀክት ተኮ መማ አስተዋጽኦ ከፍተ ⧏41⧐ እንደሆነ አመላክቷል፡፡ በመሆኑም፣ የመጻፍ ትምህትን በመማ ማስተማ ሂደት የፕሮጀክት ተኮ መማ ተግባራትን መጠቀም ለተማሪዎች ውጤታማነት እንዳለው አስተዋጽኦ ተጠቁሟል፡፡
本文章由计算机程序翻译,如有差异,请以英文原文为准。
求助全文
约1分钟内获得全文 求助全文
来源期刊
自引率
0.00%
发文量
0
×
引用
GB/T 7714-2015
复制
MLA
复制
APA
复制
导出至
BibTeX EndNote RefMan NoteFirst NoteExpress
×
提示
您的信息不完整,为了账户安全,请先补充。
现在去补充
×
提示
您因"违规操作"
具体请查看互助需知
我知道了
×
提示
确定
请完成安全验证×
copy
已复制链接
快去分享给好友吧!
我知道了
右上角分享
点击右上角分享
0
联系我们:info@booksci.cn Book学术提供免费学术资源搜索服务,方便国内外学者检索中英文文献。致力于提供最便捷和优质的服务体验。 Copyright © 2023 布克学术 All rights reserved.
京ICP备2023020795号-1
ghs 京公网安备 11010802042870号
Book学术文献互助
Book学术文献互助群
群 号:481959085
Book学术官方微信